Wednesday, May 8, 2013


በእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅዱ መጨረሻ 10 ሺ ሜጋ ዋት ኃይል ለማመንጨት በተያዘው ግብ መሰረት እየተገደቡ ካሉት ግድቦች ውስጥ ግዙፍ የሆነው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ እስከአሁን 19 ነጥብ 6 በመቶ ተጠናቋል፣ በዚህ ዓመት መጨረሻም ወደ 26 በመቶ ግንባታው ለማድረስ እየተሰራ ነው ብለዋል፡፡ የግልገል ግቤ 3 አጠቃላይ የፕሮጀክት አፈፃፀምም 71 በመቶ መድረሱን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ገልፀዋል፡፡

No comments:

Post a Comment